በጎፋ ዞን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ online በሣውላ ማዕከል መሰጠት ተጀመረ።
ሰኔ 23/2018 ዓ.ም
በጎፋ ዞን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ online በሣውላ ማዕከል መሰጠት ተጀመረ።
በማስጀመሪያው ላይ የጎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ዳግማዊ አየለን ጨምሮ፣ የሣውላ ከተማ አስተዳደር ከፍኛ አመራሮች ተገኝተው ለተማሪዎች መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
የጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ዳግማዊ አየለ በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች እየተፈተኑ ላሉ ተማሪዎች ስኬት የጥረት እና የትህጋት ውጤት በመሆኑ ተማሪዎች ከአላስፈላጊ የስነ-ልቦና ጫና በመላቀቅ ፈተናውን መቀበል እንዳለባቸው ተናግረዋል።
በስተመጨረሻ ለተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ውጤት ተመኝተዋል።
በጎፋ ዞን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በ online በሣውላ ማዕከል መሰጠት ተጀመረ።